Read more

Feb 26, 2025 .

አቶ ሰብስብ አባፊራ አባጆቢር የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ፡፡

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት 10ኛ ጠቅላላ ጉባኤ አቶ ሰብስብ አባፊራ አባጆቢርን የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት አድርጎ መረጠ።

ጠቅላላ ጉባኤው ዶክተር አይናለም አባይነሕ ን ምክትል ፕሬዚዳንት እንዲሁም  ዘጠኝ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትን መርጧል።

ጠቅላላ ጉባኤው ከቀረቡለት 3 የፕሬዚደንት፣ 4 የምክትል ፕሬዚደንት እና 16 የቦርድ አባላት እጩዎች መካከል ነው የቦርድ አመራሮቹን የመረጠው።

ጉባኤው ላለፉት 6 ዓመታት የመሩትን የቦርድ አባላት ሲያሠናብት አዳዲሶቹን ክልሎች የምክር ቤት አባልነት ጥያቄ አጽድቋል።

በዚህም መሠረት የደቡብ ክልል፣ የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልል እንዲሁም የሲዳማ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምከር ቤቶችን ነው በአባልነት ያካተተው።

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Cart (0 items)

Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

Contact Info

Mon - Fri : 8:00 AM - 05:00 PM
Sat : 8:00 - 06:00 PM
+251 115 514 005
info@ethiopianchamber.com
+251-115-517699
517

Office Address

Mexico Square, Addis Ababa, Ethiopia