Read more

Feb 26, 2025 .

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አዲስ የዴሬክተሮች ቦርድ

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አዲስ የዴሬክተሮች ቦርድ

  1. ፕሬዚዳንት – አቶ ሰብስብ አባፊራ አባጆብር – (ከኦሮሚያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  2. ም/ፕሬዚዳንት – ዶክተር አይናለም አባይነሕ – (ከደቡብ ኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)

በቦርድ አባልነት፡

  1. አቶ እስማኤል አሊ መሃመድ – (ከአማራ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  2. አቶ አንተነህ አዲሱ ሺበሺ – (ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  3. አቶ ዳውድ ሀምሎ ገዶ – (ከአፋር የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  4. መጋቢ ታየ ለታ ኣሊማ – (ከኦሮሚያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  5. አቶ አበባየሁ ግርማ – (ከሀገር አቀፍ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  6. አቶ ሳኒ ሃሰን ሁሴን – (ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  7. አቶ በሪሁ ሃፍቱ ግርማይ – (ከትግራይ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  8. ሓጅ አሕመድ ከሊፋ ዘሩቅ – (ከቤንሻንጉል የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)
  9. ኢ/ር አለማየሁ ንጋቱ ከበደ – (ከአዲስ አበባ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት)

የተመረጡ መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Cart (0 items)

Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

Contact Info

Mon - Fri : 8:00 AM - 05:00 PM
Sat : 8:00 - 06:00 PM
+251 115 514 005
info@ethiopianchamber.com
+251-115-517699
517

Office Address

Mexico Square, Addis Ababa, Ethiopia